ዶናልድ ትራምፕ ግብፅ “ያንን ግድብ ታፈነዳለች፤ አንድ ነገር ማድረግ አለባት “ማለታቸው ከአንድ ፕሬዚዳንት የማይጠበቅ ጠብ አጫሪነት ነው ተባለ
- #ናይ ሓሶት ዜና የብቅዕ – ክፋልን 2 ብትግርኛ
- #ሐስት ዜና ይብቃ – በCNN ዋና መሥሪያ ቤት
- 5 ፓርቲዎች ታሪካዊ የጋራ መግለጫ!
- አቶ ላዕክ ማለደ በኢትዮጵያ ሁኔታ ላይ በቅርቡ በአማራ ቲቪ
- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶክተር) የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ ልዩ ስብሰባ
- የ72 ሰዓት ጊዜው ገደብ ሲያበቃ የአፍሪካ ህብረት ልዑካን ወደ ኢትዮጵያ አመሩ
- ፋኦ በኢትዮጵያ የተከሰተውን የአንበጣ ወረራ፤ ኮሺድ-19 ና የጎርፍ መጥለቅለቅ በጣም አሳሳቢነቱን ይፋ አደረገ
- የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ 2020 ምርጥ የአፍሪካ አየር መንገድ ተብሎ ተሸለመ።
- ዶናልድ ትራምፕ ግብፅ “ያንን ግድብ ታፈነዳለች፤ አንድ ነገር ማድረግ አለባት “ማለታቸው ከአንድ ፕሬዚዳንት የማይጠበቅ ጠብ አጫሪነት ነው ተባለ
- በምሥራቅ አፍሪካ በጎርፍ መጥለቅለቅና፣ በመሬት መንሸራተት 3.6 ሚሊዮን የሚገመት ሕዝብ ለአደጋ መጋለጡ ተገለጸ።
ኢትዮጵያ የታላቁን የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ውዝግብ አስመልክቶ የአሜሪካን ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕን ንግግር “የጠብ አጫሪነት ዛቻ ነው” በማለት ነቀፋች ፡፡ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር የዶ/ር ዐብይ አህመድ ጽሕፈት ቤት በሰጠው መግለጫ “ኢትዮጵያ በምንም ዓይነት ጥቃቶች ውስጥ አትገባም” ብሏል ፡፡ “ኢትዮጵያ ድህነት ያለባት አገር ትሁን እንጂ በታሪክ የበለፀገች ናትና ፣ የሀገራቸውን ሉዓላዊነት የመጠበቅ ቁርጠኝነት ያላችው ወደር የማይገኝላቸው ሀገር ወዳድ ዜጎች ስላላት እንደዚህ ዓይነት ተራ ዛቻ አትንበርከክም” ይላል መግለጫው።